የትግራይ ክልላዊ መንግስት ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ

የዋጋ ማቅረብያ ቅፅ

የግዚ ቁጥር UPSNJP/002/GO/RFQ/2017

የከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ቢሮ ድርጅታቹ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በዋጋ ማቅረብያ እንድታቀርቡ ይጋብዛል። ግዢ ፈፃሚው አካል የመረጠውን እቃዎች ብቻ ለይቶ የመግዛት መብቱ የተጠበቀ ነው። በግዢ ፈፃሚው አካል እና በአቅራቢው መካከል የሚፈጠረው ልዩነት በዚህ የዋጋ ማቅረብያ ሰነድ በልዩ ሁኔታ ካልተጠቀሰ በኢትዮጵያ ለአገር ውስጥ የጠቅላላ እና ልዮ የግዢ ስምምነት ተገዢ ይሆናል። ሴክሽን "ሀ": የዋጋ ማቅረብያ የፍላጎት መግለጫዎች:

1) የእቃዎች አቅርቦት ዝርዝር ጊዜ ሰሌዳ

የግዢ ቁጥር: የዋጋ ማቅረብያ ቁጥር ___________

የግዚ አይነት: ____________________

ተ/ቁየእቃዎች ዝርዝርመለክያመጠንየግዚ ትእዛዝ ቀን ጀምሮ በሚታሰብ እቃው የሚቀብበት ጊዜእቃው የሚቀብበት ቦታ
1Different Electronics Detailed items in Section “C” (ሐ)Pcsከታች ባለው ሰንጠረዥ በተጠቐሰው07 ተከታታይ ቀናትየከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ከዚህ ተያይዘው የቀረቡ የእቃዎቹ ልዩ ሁኔታ አጠቃላይ የዋጋ ማቅረብያ አካል ናቸው

2) የእቃዎቹ ማስረከብያ ጊዜ የግዢ ትእዛዝ ከተሰጠበት በ 7 ቀናት ይሆናል

3) የማጫረቻ ዋጋ ፀንቶ የሚቀይበት ጨረታው ከተከፈተ ጊዜ ለ 15 ቀናት ይሆናል

4) ለዚህ ጨረታ የተጠየቀው ዋስትና የሚመለስበት ውል ከታሰረ ቀን ጀምሮ በ03 ሰምንት ይሆናል

5) የማጫረቻ ሰነድ የሚከፈትበት ቀን እና ሰአት 03/10/2017 ከሰአት በፊት 3:30 ተዘግቶ በተመሳሳይ ከሰአት በፊት 4:00 ይከፈታል ነው

6) ማጫረቻ ሰነድ ከከተማ ልማት እና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኮምፕሌክስ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 59 በስራ ሰአት መግዛት ይቻላል

7) ተጫራቾች 25,000 (ሃያ አምስት ሺ ብር) የጨረታ ማስከበርያ በክፍያ መዘዛ (CPO), ካሽ ወይም በሁኔታ ያልተመሰረተ የባንክ ጋረንቲ (Unconditional Bank Guarantee) ማስያዝ ይኖርበታል

8) በሴክሽን "ሐ" ተያይዘው የቀረቡ በዋጋ ማቅረብያው የተዘረዘሩት ዝርዝር እቃዎች አይነት እና ብዛት እንዲሁም የፍላጎት መግለጫ እቃዎች የሚቀርቡበት ጊዜ ነጠላ እና ጠቅላላ የማጫረቻ ዋጋ በዝርዝር የሚያሳዩ ሲሆን አንዳቸውም ሳይጓደሉ በሴክሽን "ለ" እና ከሴክሽን "ሐ" ተያይዘው በሟማላት መቅረብ አለባቸው።

9) በጨረታው መሳተፍ የሚያስችላቸው የጉልህ የሚታይ ቅጂ የታደሰ የስራ ፍቃድ ፣የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፊኬት ፣የቫት ምዝገባ ሰርተፍኬት ፣የቅርብ ጊዜ የቫት ሪፖርት እና በአቅራቢነት የተመዘገቡበት ሰርተፍኬት በግልፅ የሚታይ ቅጂ ማቅረብ ይኖርበታል።

10) ግዥ ፈፃሚው አካል ከቀረቡ እቃዎች 20% ጨምሮ ወይም ቀንሶ ውል ማሰር ይችላል በዚህ ዋጋ ማቅረብያ የተጠየቁትን ዝርዝር መረጃዎችን ያማላ እና በእቃዎች ጥራት በተመለከተ የቀረቡትን የዋጋ ማቅረብያዎች ካቀረቡት ነጠላ ዋጋ ዝቅተኛ በማነፃፀር በቅድሚያ የሚመረጥ ይሆናል። የግዥ ትእዛዝ እና ውል የሚሰጠው የእቃዎችን ጥራት እንዲሁም ነጠላ ዋጋ ዝቅተኛ ዋጋ ላቀረቡ ተጫራቾች የሚሰጥ ይሆናል።