ለ2 ጊዜ የወጣ ጨረታ
ያገለገሉ ንብረቶች የወጣ ጨረታ ሽያጭ
በኢትዮጵያ የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን መቐለ ቅርንጫ የሚገኙ የተለያዩ ያገለገሉ ንብረቶችበጨረታ መሸጥ ይፈልጋል፡
በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ በዘርፉ የንግድ ፍቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች ዘወትር በሥራ ሰዓት ከ2-10 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ በቅ/ጽ/ቤቱ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ::
ጨረታው 25/09/2017 ዓ.ም ከሰዓት በፊት 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 4፡15 ሰዓት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ይከፈታል። ስለዚህ ሽያጭ አፈጻጸሙ በጨረታ ሠነዱ በተገለፀው መሠረት የሚፈጸም መሆኑን እየገለጽን፣ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ የጠቅላላ የጨረታ ዋጋውን 5% በጥረ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል::
ተጫራቾች ከላይ የተገለፀውን መጠን በሙሉ ወይም በከፊል መጫረት ይችላሉ። ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው" ለተጨማሪ ማብራሪያ በሚቀጥለው አድራሻ መጠቀም ይቻላል::
❖ ሓሚዳይ ብሩህ ተስፋ ፕላስቲክ ፋብሪካ ፊት ለፊት
መቐለ