ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም በአዋጅ ቁጥር 97/1990 በተሰጠው ሥልጣን መሰረት ከዚህ በታች የተመለከቱትን ይዞታዎች አሁን ባለበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

ተ/ቁ

የተበዳሪ ስም

የንብረት አስያዠ ስም

የንብረቱ መግለጫ

ሐራጅ የሚካሔድበት

አድራሻ

የይዞታው አገልግሎት

የካርታ ቁጥር

የይዞታው ስፋት በካ/ሜ

የጨረታ መነሻ ዋጋው በብር

ቀን

ሰዓት

1

ቀ/ቀለም ክንፈ ብርሃነ ለታይ ኣብርሃ ኣለሙ

ቀቀለም ከንፌ ብርሃነ ለታይ ኣብርሃ ኣለሙ

ሰለኽለኻ ከተማ

መኖሪያ

1905

250

3212394.5

14/10/2017ዓ.ም.

3:00

2

ኣዳነ ዕቑባይ ገ/ተንሳይ እቴነሽ ኣስገለ በርሀ

ኣዳነ ዕቑባይ ገ/ተንሳይ እቴነሽ ኣስገለ በርሀ

ሰለኽለኻ ከተማ

ድርጅት

1063

600

1035925.7

14/10/2017ዓ.ም.

9:00

3

መኣርግ ኣማረ ወ/ኣረጋይ ደመቀሸ ይበይን ኪዳነ

መኣርግ ኣማረ ወ/ኣረጋይ ደመቀሸ ይበይን ኪዳነ

ሰለኽለኻ ከተማ

መኖሪያ

2249

180.66

3180340.02

15/10/2017 ዓ.ም.

3:00

4

ሙሉጌታ ግደይ ኪዳነ

ለተብርሃን ገ/ክርስቶስ ረደሀይ

ሰለኽለኻ ከተማ

ስቶር

2278

500

1805276.6

15/10/2017ዓ/ም

9:00

5

ደመቀሽ ገ/መስቀል ገበያ በርሀ /ጴጥሮስ ሃ/ማርያም

ደመቀሽ ገ/መስቀል ገበያ በርሀ /ጴጥሮስ ሃ/ማርያም

ሰለኽለኻ ከተማ

መኖሪያ

1071

250

2431153.95

16/10/2017 ዓ.ም.

3:00

6

ከዋኒ ኣስገዶም ኣበራ ትርሓስ ገ/መድህን ወኣበዝጊ

ከዋኒ ኣስገዶም ኣበራ

ሰለኽለኻ ከተማ

መኖሪያ

2133

150

3545321.4

16/10/2017 ዓ.ም.

9:00

ማሳሰቢያ

  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል የንብረቱ መነሻ ዋጋ ¼ በጥሬ ገንዘብ ወይም በ CPO/ሲፒኦ/ በባንክ የክፍያ ማስያዝ አለበት፡፡
  2. የሚያዘው ገንዘብ ሰለከለኻ ቅርንጫፍ መሆን አለበት፡፡
  3. ማህበርን ወክሎ መጫረት ለሚፈልጉ ስራ አስከያጅ ወይም ምክትል ስራ አስከያጅ የማህበሩን ህገ ደንብና መመስረቻ ፅሑፍ ከነ ውክልናው ይዞ መቅረብ አለበት፡፡
  4. ሐራጅ አሸናፊ የሆነ ሰው የቀረውን ገንዘብ በ15 ተከታታይ ቀናት የመክፈል ግዴታ ያለበት ሲሆን ካልከፈለ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡
  5. ሐራጁ የሚደረግበት ቦታ ሰለከለኻ ከተማ ይሆናል፡፡
  6. የሚሸጠውን ህንፃ በተቋሙ የስራ ሰዓት በመገኘት ማየት ይቻላል፡፡
  7. የስም ማዛወሪያና ሌሎች ወጪዎች ካሉ በጨረታ አሸናፊ ይሸፈናል።
  8. ተቋሙ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታ አይገደድም፡፡
  9. ተቋማችን በሙሉ ይሁን በከፊል ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  10. ማብራሪያ የፈለገ ወይም በስልክ ደውሎ ቀጠሮ በመያዝ ለማየት ይችላል::

ለተጨማሪ ማብራሪ በስልክ ቁጥር 09 14 29 21 26 ወይም 034 444 0242 ለተቋሙ በመደወል ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይችላሉ