ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም በአዋጅ ቁጥር 97/1990 በተሰጠው ሥልጣን መሰረት ከዚህ በታች የተመለከቱትን ይዞታዎች አሁን ባለበት ሁኔታ በግልጽ ሐራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
ተ/ቁ | የተበዳሪ ስም | የንብረት አስያዠ ስም | የንብረቱ መግለጫ | ሐራጅ የሚካሔድበት | |||||
አድራሻ | የይዞታው አገልግሎት | የካርታ ቁጥር | የይዞታው ስፋት በካ/ሜ | የጨረታ መነሻ ዋጋው በብር | ቀን | ሰዓት | |||
1 | ቀ/ቀለም ክንፈ ብርሃነ ለታይ ኣብርሃ ኣለሙ | ቀቀለም ከንፌ ብርሃነ ለታይ ኣብርሃ ኣለሙ | ሰለኽለኻ ከተማ | መኖሪያ | 1905 | 250 | 3212394.5 | 14/10/2017ዓ.ም. | 3:00 |
2 | ኣዳነ ዕቑባይ ገ/ተንሳይ እቴነሽ ኣስገለ በርሀ | ኣዳነ ዕቑባይ ገ/ተንሳይ እቴነሽ ኣስገለ በርሀ | ሰለኽለኻ ከተማ | ድርጅት | 1063 | 600 | 1035925.7 | 14/10/2017ዓ.ም. | 9:00 |
3 | መኣርግ ኣማረ ወ/ኣረጋይ ደመቀሸ ይበይን ኪዳነ | መኣርግ ኣማረ ወ/ኣረጋይ ደመቀሸ ይበይን ኪዳነ | ሰለኽለኻ ከተማ | መኖሪያ | 2249 | 180.66 | 3180340.02 | 15/10/2017 ዓ.ም. | 3:00 |
4 | ሙሉጌታ ግደይ ኪዳነ | ለተብርሃን ገ/ክርስቶስ ረደሀይ | ሰለኽለኻ ከተማ | ስቶር | 2278 | 500 | 1805276.6 | 15/10/2017ዓ/ም | 9:00 |
5 | ደመቀሽ ገ/መስቀል ገበያ በርሀ /ጴጥሮስ ሃ/ማርያም | ደመቀሽ ገ/መስቀል ገበያ በርሀ /ጴጥሮስ ሃ/ማርያም | ሰለኽለኻ ከተማ | መኖሪያ | 1071 | 250 | 2431153.95 | 16/10/2017 ዓ.ም. | 3:00 |
6 | ከዋኒ ኣስገዶም ኣበራ ትርሓስ ገ/መድህን ወኣበዝጊ | ከዋኒ ኣስገዶም ኣበራ | ሰለኽለኻ ከተማ | መኖሪያ | 2133 | 150 | 3545321.4 | 16/10/2017 ዓ.ም. | 9:00 |
ማሳሰቢያ
- ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል የንብረቱ መነሻ ዋጋ ¼ በጥሬ ገንዘብ ወይም በ CPO/ሲፒኦ/ በባንክ የክፍያ ማስያዝ አለበት፡፡
- የሚያዘው ገንዘብ ሰለከለኻ ቅርንጫፍ መሆን አለበት፡፡
- ማህበርን ወክሎ መጫረት ለሚፈልጉ ስራ አስከያጅ ወይም ምክትል ስራ አስከያጅ የማህበሩን ህገ ደንብና መመስረቻ ፅሑፍ ከነ ውክልናው ይዞ መቅረብ አለበት፡፡
- ሐራጅ አሸናፊ የሆነ ሰው የቀረውን ገንዘብ በ15 ተከታታይ ቀናት የመክፈል ግዴታ ያለበት ሲሆን ካልከፈለ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡
- ሐራጁ የሚደረግበት ቦታ ሰለከለኻ ከተማ ይሆናል፡፡
- የሚሸጠውን ህንፃ በተቋሙ የስራ ሰዓት በመገኘት ማየት ይቻላል፡፡
- የስም ማዛወሪያና ሌሎች ወጪዎች ካሉ በጨረታ አሸናፊ ይሸፈናል።
- ተቋሙ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታ አይገደድም፡፡
- ተቋማችን በሙሉ ይሁን በከፊል ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
- ማብራሪያ የፈለገ ወይም በስልክ ደውሎ ቀጠሮ በመያዝ ለማየት ይችላል::
ለተጨማሪ ማብራሪ በስልክ ቁጥር 09 14 29 21 26 ወይም 034 444 0242 ለተቋሙ በመደወል ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይችላሉ