የትግራይ ልማት ማሕበር (ማልት)
ለሶስተኛ ጊዜ የወጣ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
የትግራይ ልማት ማሕበር IFRS እንዲሁም IPSAS ለመተግበር ብቁ አማካሪዎች በጨረታ በማወዳደር አገልግሎት ማግኘት ይፈልጋል።
በዚሁም መሰረት ተጫራቾች፡-
- በዘርፉ የ2017 በጀት ዓመት የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉና የስራ ግብር የከፈሉ፣
- የግብር ከፋይ መስያ ቁጥር (Trade identification Number TIN) ያላቸው፣
- አግባብነት ያስው የአቅራቢነት የምዝገባ ሰርትፊኬት ማቅረብ የሚችሉ፣
- ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው የታወቀ ባንክ 10,000.00 ብር (አስር ሺ ብር) በ CPO ብቻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች ውል ከታሰረበት ጀምሮ ስራውን በ90 (ዘጠና) ተከታታይ ቀናት አጠናቅቀውማስረከብ የምችሉ፣
- የጨረታ ሰነድ ከግንቦት 12 እስከ ግንቦት 27 /2017 ዓ.ም የማይመለስ 200.00 ብር (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል መቐስ በሚገኘው የትግራይ ልማት ማሕበር ፅሕፈት ቤት ቢሮ ቁጥር 150 ወይም አዲስ አበባ ቦሌ መድሃኔ ስስም ፊት ስፌት 7ኛ ፎቅ የሚገኘው ህድሞና ህንፃ ቢሮ ቁጥር 04 መውሰድ ይችላሉ።
- የጨረታው ሰነድ በተጨራቾች መመርያ መሰረት ተመልቶ፣ ስቴክኒክና ፋይናንሻል ዶክመንቶች ስእያንዳንዳቸው አንድ ኦርጂናልና ሁስት ኮፒዎች በፖስታ ታሽገው በአንድ ትልቅ ፖስታ ውስጥ በመክተት በሚታይ ቀለም ኦርጂናልና ኮፒ በሚል ፅፈው በሁሉም ዶክመንት (አጠቃላይ ላይ ተፈርሞበትና ህጋዊ የሆነ ማህተም በማሳረፍ እስከ ግንቦት 27/2017 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት በትግራይ ስማት ማህበር ዋና ፅሕፈት ቤት ለዚሁ አገልግሎት የተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል። CPO ለብቻው ወይም ታሽጎ አልያም ከኦርጂናል ቴክኒካል ዶክመንት ጋር ተያይዞ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ወደ ሳጥን መግባት አለበት።
- ጨረታው ተጨራቾች ወይም ወኪሎቻቸው ባሉበት በ27/09/2017 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 መቐለ የሚገኘው ዋና ፅሕፈት ቤት ይከፈታል።
- ፅሕፈት ቤቱ የተሻስ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም።
- ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 09 14 74 96 77/ 09 14 70 41 24 መቐለ 09 11 85 94 78 አ.አ መጠየቅ ይቻላል።