የጨረታ ማስታወቂያ
- በአፈ/ከሳሾች እነ ጌቱ ኪሮስ 178 ቁ. ሰዎች እና
- በአፈ/ተከሳሾች እነ ኣቶ ገ/ሄር ካሕሳይ 3 ቀ. ሰዎች
በመካከላቸው ባለው የኣፈጻጸም ክርክር ንብረትነቱ የአፈ/ተከሳሽ ኣቶ ገ/ሄር ካሕሳይ የሆነ በመቐለ ከተማ፣ ቀ/ወያነ ክ/ከተማ የሚገኝ ስፋቱ 233 ካ.ሜ. የሆነ ቤትና ቦታ አዋሳኙ በምስራቅ ብርሃን ተሰማ፣ በምዕራብ ብርሃን ክፍለ፣ በሰሜን ግደይ ሓዱሽ፣ በደቡብ መንገድ የሚዋሰን በ 1,903,579.15 (አንድ ሚልዮን ዘጠኝ መቶ ሶስት ሺ አምስት መቶ ሰባ ዘጠኝ ብር ከ 15/100) መነሻ ዋጋ በግልጽ ጨረታ እንዲሸጥ ፍርድ ቤት ስላዘዘ መጫረት የምትፈልጉ በ21/08/2017 ዓ/ም ከጠዋት 3፡00 እስከ 6፡00 ባለው ጊዜ በግልጽ ጨረታ ስለሚሸጥ በቀኑና ቦታው ተገኝታችሁ እንድትጫረቱ የጨረታ ውጤት ደሞ ለቀን 22/08/2017 ዓ/ም 3፡30 ሰአት በኋላ እንዲቀርብ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍታሐብሄር ችሎት አዟል።
የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍትሃብሄር ችሎት