ጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅ/ጽ/ቤት

የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሽያጭ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏

ቁጥር 03/2017

በመቐለ ጉምሩክ ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤት እና በመቅረጫ ጣቢያዎች ስር ተይዘውና ተወርሰው የሚገኙ

  • የተለያዩ የምግብ ነክ ዕቃዎች፣
  • የኮንስትራክሽን ዕቃዎች፣
  • የንፅህና ዕቃዎች፣
  • የቤትና የቢሮ ዕቃዎች እና
  • ልዩ ልዩ ዕቃዎችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

በዚሁ መሰረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ቅድመ ሁኔታ እና መስፈርቶች ማሟላት የምትችሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

  1. ለጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ የቀረቡትን ዕቃዎች ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ከሚሸጡ ዕቃዎች ጋር ተዛማጅነት ያለው ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢው መ /ቤት የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።
  2. ተጫራቾች የግልጽ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነድ ዘወትር በሥራ ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ ከሰኞ እስከ ዓርብ እና ቅዳሜ ከጠዋቱ 2፡00-6፡00 ሰዓት የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል በጽ/ቤታችን የዕለት ገቢ ሰብሳቢ ቢሮ ቁጥር 104 በመገኘት ይህ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ አየር ከዋለበት ቀን ጀምሮ እስከ መዝጊያው ቀን ድረስ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።
  3. በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ለመሳተፍ ተጫራቾች ለሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች ከሚሰጡት ዋጋ አምስት በመቶ (5%) ዋስትና CPO በመቐለ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት ስም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  4. ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው የሚካሄደው በመቐለ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት ሲሆን በማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው በተገለፀው ጊዜ እና ቦታ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነዱ ይከፈታል።
  5. ተጫራቾች ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው በጋዜጣ ከታተመበት ቀን ጀምሮ የሚቆጠር እስከ 7ኛ ቀን ድረስ ለጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ የቀረቡ የዕቃዎች ናሙና በቅ/ጽ/ቤቱ ውርስ መጋዘን በአካል በመሄድ ማየት የሚቻል ሲሆን እንዲሁም የኮንስትራክሽን ዕቃዎች ራማ ጉምሩክ መቅረጫ ጣቢያ በአካል በመሄድ መመልከት ይቻላል።
  6. ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው የሚካሄደው ይህ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር በ8ኛው ቀን ሲሆን ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ከረፋዱ 4፡00 (አራት ሰዓት) ተዘግቶ 4፡30 (አራት ከሰላሳ ደቂቃ) ይከፈታል፡፡
  7. ከላይ በተራ ቁጥር 6 በተገለጸው ጋዜጣው ከታተመበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር 8ኛው ቀን የሥራ ቀን ሳይሆን ቢቀር የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው መዝጊያና መክፈቻ ቀን በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይሆናል።
  8. በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው አሸናፊ ለሆኑ ተጫራቾች ለጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ያስያዙት ሲፒኦ ከከፈሉት ዋጋ ጋር የሚታሰብላቸው ሲሆን ለተሸነፉት ተጫራቾች ደግሞ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ውጤት በተገለፀ በ3 ቀናት ውስጥ ተመላሽ ይደረግላቸዋል።
  9. አሸናፊ ተጫራቾች ማሸነፋቸው በደብዳቤ ወይም በማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ከተገለፀ ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ውስጥ ያሸነፉትን ገንዘብ ገቢ በማድረግ ዕቃዎችን መረከብ አለባቸው፡፡
  10. ከላይ በተራ ቁጥር 9 በተገለጹት ቀናት ውስጥ ክፍያውን ገቢ ያላደረገ ተጫራች ለጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ ያስያዘው ሲፒኦ ለጽ/ቤቱ ገቢ ሆኖ ዕቃው በድጋሚ ለሽያጭ ይቀርባል፡፡
  11. ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር +251 34 240 7107 ወይም በስልክ ቁጥር +251 34 240 8513 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።

በጉምሩክ ኮሚሽን መቐለ ቅ/ጽ/ቤት