የኢትዮጵያ ልማት ባንክ

የሐራጅ ማስታወቂያ

የኢትዮጵያ ልማት ባንከ መቐለ ዲስትሪከት የገነት ጠብታ አግሮ ፕሮሰሲንግ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለሰጠው ብድር አመላለስ በዋስትና የያዘውንና ከዚህ በታች ባለው ሰንጠረዥ የተመለከተውን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90፣ 216/92 እና 1147/11 በተሰጠው ስልጣን መሠረት በሐራጅ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

የተበዳሪው መያዣ ሰጪው ዕምሰሐራጅ የቀረበ ንብረት ዓይነትና ዝርዝርየቦታው ስሩት በካ/ሜንብረቱ የሚገኝበት አድራሻየሐራጁ መነሻ ዋጋ /በብርየሐራጁ ደረጃሐራጅ የሚካሄድበት ቀን እና ሰዓት
ዞንከተማቀበሌ
የነነት ጠብታ አግሮ ፕሮሰሲንግ ኃላ/የተ/የግ/ ማህበርየቲማቲም ማቀናበርያ ፋብሪካ ህንፃ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር 2969/2005 የሆነ ማሽነሪዎች እና አይስዙ3.500 ካ/ሜትግራይአድዋደብርቺ10,558,627.77 ]አስር ሚሊዮን አምስት መቶ ሃምሳ ስምንት ሺህ ስድስት መቶ ሃያ ሰባት ብር ከ77 ሳንቲምሁለተኛነሃሴ 07 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00-6:00 ሰዓት

ማሳሰቢያ፡-

1. ተጫራቾች ንብረቱን ለመጎብኘት ከፈለጉ አሰቀድሞ ከባንኩ ጋር ቀጠሮ በመያዝ ከሐራጁ ቀን በፊት ንብረቱን መነበኘት ይችላሉ፡

2. ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) በባንከ ማዘዣ ሲፒኦ (CPO) ብቻ አሰርተው ከሐራጁ ቀን በፊት ማስያዝ ወይም ሐራጁ በሚካሄድበት ዕለት ሐራጁ ከመከፈቱ በፊት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ በሐራጁ የተሸነፉ ተጫራቾች ያስየ ት ሲፒኦ (CPO) ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡

3. በሐራጅ ለመሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች ሐራጁ ከመጀመሩ በፊት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት በፊት  ባለው ጊዜ ሐራጁ በሚካሄድበት ቦታ በአካል ወይም ሕጋዊ ወኪል በኩል ቀርቦ መመዝገብ ይኖርበታል፡፡

4. ሐራጁ ከላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ተበዳሪው/ መያዣ ሰጪው ወይም ህጋዊ ወኪላቸው ! ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት በፕሮጀክቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ ይካሄዳል፡፡ በጨረታ ቀንና ስንት መያዣ ሰጪው ወይም ህጋዊ ወኪላቸው እና ታዛቢዎች ባይገኙም ሐራጁ ይካሄዳል፡፡

5. በሐራ ራ የተሻለ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ማሸነፉን የሚገልፅ ደብዳቤ ከባንኩ ሲደርሰው አሸናፊ ይሆናል።

6. ሐራጁን ያስገፈተራች አሸናፊ መሆኑ በፅሁፍ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋና በ15 ተከታታይ ቀናት ጊዜ ውስጥ ለባንኩ እጢ ስ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል፡፡ በተገለፀው ጊዜ ውስጥ አሸናው ገንዘቡን ገቢ ካላደረገ ሐራጁ ይሰረዛል፤ ያስያዘው ገንዘብም ለባንኩ ገቢ ይሆናል፡፡ ሐራጁን ያሸነፈ ተጫራች ያሸነፈበትን ገንዘብ በጥሬ ለባንኩ መክፈል ይኖርቦታል፡፡ ሆኖም አሸናፊው በባንኩ የብድር ፖሊሲ መሠረት አስፈላጊውን መስፈርቶች ካሟላና የፕሮጀክቱን ስራ የሚያስቀጥል ከሆነ ንብረቱን በከፊል ብድር ለመግዛት መጠየቅ ይችላል፡፡

7. የጉምሩክ ቀረጥና ታክስ ያልተከፈለባቸው ተሽከርካሪ እና ማሽነሪዎች በተመለከተ ገዢው የቀረጥ ነፃ መብት ሊኖረው ይገባል ወይም በንብረቶቹ ላይ በመንግስት የሚፈለገውን ቀረጥና ታክስ መክፈል ይኖርበታል፡፡

8. ንብረቱ ሰሙ ንብረት ለገዢው እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል። ገዢው ጉዳዩን ተከታትሎ ያስፈፅማል።

9. ሐራጁ ከመካሄዱ በፊትም ሆነ ከተካሄደ በኋላ ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ወይም ብድሩ ከተከፈለ

ሐራጁን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

10. ሐራጁን ያሸነፈ ተጫራች የሽያጩን 15% ተጨማሪ እሴት ታክስ እና ሌሎች ገዥ እንዲከፍላቸው

በሕግ የተወሰኑ ከፍያዎች፤ የስም ማዛወሪያ ከፍያን ጨምሮ ይከፍላል፡፡

11. ለተጨማሪ መረጃ መቐለ ዲስትሪከት ሎን ዎርከአውት ዲቪዥን በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ

ቁጥር 034-4-40-74-39/ 034-441-90-16 ማግኘት ይችላሉ፡፡