- መቐለ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት የጉምሩክ ህግ በመተላለፍ ተይዘው የተወረሱ
- የንፅህና መጠበቂያ ዕቃዎችና
- የህንፃ መሳሪያ ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሽጥ ይፈልጋል፤
- 1. በዘርፉ የፀና ንግድ ፍቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርቲፍኬት እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት የተሰጠ ማስረጃ ሰነዶች ኮፒ እና የጨረታ ማስከበሪያ CPO በፖስታ - በማሸግ እና በመፈረም በት/ቤቱ ለዚሁ ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
- 2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድየማይመለስብር 100 (መቶብር) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘውትር በስራ ሰዓት እስከ 7ኛው ቀን ድረስ በቅ/ጽ/ቤቱ የገቢ ሂሳብ ቡድን 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 114 በመሄድ የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላሉ፡፡
- 3. ማንኛውም ተጫራች ዕቃውን ለመግዛት የሚያቀርበውን የመጫረቻ ዋጋ አምስትበመቶ(5%) ለጨረታ ማስከበሪያ CPO በቅ/ፅ/ቤቱ ስም አሰርቶ ቅድሚያ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡
- 4. ዕቃው አስመጪ፤ ወኪል ወይም ቤተሰብ በጨረታው መሳተፍ አይችልም፡፡
- 5. የጨረታው ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 7ተኛው ቀን ድረስ ለጨረታ የቀረቡ ዕቃዎች በጽ/ቤቱ ውርስ መጋዘን በመሄድ ማየት የምትችሉ በመሆኑ፤
- 6. ጨረታውበጋዜጣከወጣበትቀንጀምሮበ8ኛቀንጥዋት 3፡00 (ሰሶትሰዓት) ታሽጎበዚሁቀን በመ/ቤቱ 4ኛ ፎቅ የመሰብሳብያ አዳራሽ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ወይም ታዛቢዎች በተገኙበት 3፣15 (ሰሶትሰዓትከአስራምስትደቂቃ)ይከፈታል፡፡
- 7. የጨረታ ሳጥኑ ከታሸገ በኃላ የሚመጡ የመጫረቻ ሰነዶች ተቀባይነት አይኖራቸውም። እንዲሁም ጨረታው ከተከፈተ በኃላ ዋጋ መቀየር ወይም ዋጋ አሻሽሎ ማቅረብ አይቻልም።
- 8. የጨረታ አሸናፊው ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ በዕቃው ሽያጭ ተደምሮ ይታሰብለታል። ለተሸነፉ ደግሞ በ3 ቀናት ውስጥ ተመላሽ ይደረግላቸዋል።
- 9. አሸናፊ ተጫራች በደብዳቤ ከተገለጸለት ጊዜ ጀምሮ በ5 ቀናት ውስጥ ያሸነፈው ዕቃ ዋጋ በሙሉ ከፍሎ ዕቃውን መረከብ አለበት።
- 10.ከላይ በተራ ቁጥር 9 በተገለጹት ቀናት ውስጥ ክፍያውን ገቢ ያላደረጉ እና ንብረቱን ተረክቦ ያልወሰዱ ተጫራቾች ለጨረታ ማሰከበሪያ ያስያዙት ለት/ፅ/ቤቱ ገቢ ሆኖ ዕቃው በድጋሜ ለሽያጭ ይቀርባል።
- 11.ጽ/ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪመረጃበስልክቁጥርጉምሩከኮሚሽንመቐለቅፅ/ቤት +251 34 240 7107 ደውሎመጠየቅይቻላል፡፡
በኢትዮጵያፌዴራላዊዲሞክራሲያዊሪፐብሊክበጉምሩክኮሚሽንየመቐለቅ/ፅ/ቤት