የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ የ20ኛ ክ/ጦር መምሪያ

  • · የጨረታ/ቁጥር 002/2013
  • 1. ተጫራቾች ለወጣው ጨረታ በዚህ የሥራ ዘርፍ የተሰማሩ፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የታደሰ ንግድ ፍቃድ እና የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላቸው ተጫራቾች ይጋብዛል።
  • 2. ለጨረታ ማስከበሪያ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው ከፋይናንስ ተቋሞች CPO ብቻ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  • 3. ዕቃዎቹ ዓዲ-ግራት- የ20ኛ ክ/ጦር ግቢ በራሱ ትራንስፖርት ማቅረብ የሚችል።
  • 4. ተጫራቾች ማስረጃ በየራሳቸው ፎቶ ኮፒ አድርገው ማቅረብ የሚችሉ ዋናውን ሲጠየቁ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለበት።
  • 5. የጨረታሰነድከጥቅምት 14/02/2013 .እስከጥቅምት 24/02/2013 .ዘወትርበሥራሰዓት20/ ጦርግዥዴስክቢሮብር 100.00 (አንድመቶብር) በመግዛትመውሰድይችላሉ።
  • 6. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዕለቱ 24/02/2013 .ከጠዋቱ 300 ሰዓትተዘግቶበዕለቱ 3:30 ሰዓትጨረታው ይከፈታል።
  • 7. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • ሎት 1. የሰብል አልባሳት ግዥ
  • ሎት 2. ለስልጠና እና ለትም/ት መረጃ የሚውል ማቴሪያል ግዥ
  • ሎት 3. ለጀኔሬተር እና ለዳቦ ማሽን እንዲህም ለኦፊስ ማሽን መለዋወጫ የሚውል ዕቃዎች ግዥ
  • ሎት 4.ለቤትና ለካምፕ ቀላል ጥገና የሚውል የተለያዩ ማቴሪያሎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ለበለጠመረጃበስልክቁጥር፡- 0342455429/0987394858/0931102471/ደውሎመጠየቅይቻላል፡፡

አድራሻ፡-ክልል....ትግራይ...ዞን....ምሥራቃዊቦታ.......አዲ-ግራት20/ጦርካምፕ

ሀገርመከላከያሚኒስቴርበሰሜንዕዝ/መምሪያ20/ጦርግዥዲስክ