የኢትዮጽያ ኤሌክትሪክ ኋይል

ተቁ

የተሽከርካሪዉ ዓይነት

የሚፈለገዉ የተሽከርካሪ ብዛት

የመዝጊያ ቀብ እና ሰዓት

የመክፈቻ ቀን እና ሰዓት

1

ኣይሱዝ

1

መጋቢት 01 ቀን 2008 ዓ.ም በ8:00 ሰዓት

መጋቢት 01 ቀን 2008 ዓ.ም በ8:30 ሰዓት

Â

1 በጨረታዉ መስፈርቱን የሚያማሉ በዘርፉ የተሰማሩ ብቃት ያላቸዉ የንግድ ድርጅት ወይም የተሽከርካሪ ባለ ንብርቶች መወዳደር ይችላሉ

2 ተጨጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን የታደሰ የንግድ ፈቃድ ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ያከናወኑበትን እና የተሽከርካሪዎቱን ዋስትና ማስረጃ ማቅረብ አለባቸዉ

3 ድርጅት ያዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 አንድ መቶ ብር በመክፈል ከዚህ በታች ከተጠቀሰዉ አድራሻ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15/ አስራ አምስት/ የስራ ቀናት ማግኘት ይቻላል

የኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሰሜን ሪጅን ፅ/ቤት በወየር ቢዝንስ ቢሮ ቁጥር 202

ፖስታ ሳጥን ቁጥር 472

ፋክስ ቁጥር 0344 40 6477

የስልክ ቁጥር 0344409568

መቀሌ ትግራይ ኢትዮጰያ

03 ቀበሌ እንዳማርያም ቤተክርስትያን አጠገበ

4 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለጨረታዉ እንደሚቀርቡት ተሽከርካሪ ብዛት ማለትም 1 /ኣንድ/ ተሽከርካሪይ የሚያቀርቡ ከሆነ 5000 /ኣምስት ሺ ብር / 2 ሁለት ተሽከርካሪዎችን የሚያቅሩቡ ከሆነ 10,000 /አስር ሺ ብር 3/ ሰወስት ተሽከርካሪዎችን የሚያቅሩቡ ከሆነ 15,000 /ኣስራ አምስት ሺ ብር/ ማቅረብ ያለባቸዉ ሲሆን በመስራ ቤታችን ስም ስፒኦ /CPO/ ብቻ ማሰራት አለባቸዉ

5 ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸዉን ሰነድ በስም በታሸ ፖስታ በማድረግ ጨረታ ቁጥር ሰ/ሪ/ዋ/በ.002/ 2008 ዓ/ም የሚል ምልክታ በማድረግ እስከ መጋቢት 01 ኣንድ ቀን 2008 ዓ/ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት በፊት ከላይ በተጠቀሰዉ ኣድራሻ ማስገባት ይኖርባቸዋል

6 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በሰሜን ሪጅን ፅቤት ቢሮ ቁጥር 14 በመጋቢት 01 ኣንድ ቀን 2008 ዓ/ም ከላይ በተጠቀሰዉ ኣድራሻ በ 8:30 ይከፈታል መጋቢት ኣንድ ህዝባዊ ባዓል እንዲሁም ቀዳሜና እሁድ ከሆነ በሚጥሎዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

7 ሪጅኑ የተሸላ ኣመራጭ ካገኘ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ