Sur Construction PLC

ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ፣ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሎና የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው::

  1. 1. ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መግለጫ የያዘውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥቅምት 25/ 2013 .ዘወትርበስራቀናትበድርጅቱግዥክፍል (12ፎቅቢሮቁጥር 1208) በመቅረብመውሰድይችላሉ፡፡
  2. 2. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 500,000 /አምስትመቶሺህብር/ በጥሬገንዘብ፣በባንክ የተመሰከረ /ሲፒኦ/ ወይም ባንክ ጋራንቲ ከጨረታው ፖስታ ጋር ማስገባት አለባቸው፡፡
  3. 3. ተጫራቾች ቴከኒካልና ፋይናንሻል የዋጋ ሰነድ ይዘው ጥቅምት 25/ 2013 ከጧቱ 400 ሰዓትይዘውበመምጣትተጫራቾችወይምወኪሎቻቸውበተገኙበትበዚህቀንናሰዓትይከፈታል፡፡
  4. 4. ተጫራቾች የጨረታውንሰነድየማይመለስብር 100 /አንድመቶ/ በመካፈል12ፎቅሮ ቁጥር 1208 ግዥ ከፍል መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. 5. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- ከደምበልወደቦሌበሚወስደውመንገድሜጋህንፃአጠገብ፡፡

ስልክቁጥር 011-5-58-34-46/011-5-58-43-78

S/N

Description

UOM

Qty

1

Stationary Hammer Head Tower

Crane Height 70 Meter Horizontal working Jib Length 70m

Pcs

2