ሱር ኮንስትራክሽን

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 20/2/2013 እስከ 11 : 30

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : 20/2/2013 እስከ 4:30

ተቁ

የትራንስፖርት ዓይነት

1

ሎውቤድ

2

ሃይቤድ

3

ትራክ

4

ትራክትሬለር

  1. 1. ተጫራቾች ሕጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
  2. 2. ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መግለጫ የያዘውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራቀናትየማይመለስ 100 (አንድመቶ) ብር በመክፈል እስከ ጥቅምት 20/2013 .እስከ 1100 ሰዓት ድረስ መቐሌ የሚገኘው የሱር ኮንስትራከሽን ዋና ቢሮ እንዲሁም አዲስ አበባ 12ኛ ፎቅ የሚገኘው ቢሮችን ቢሮ ቁጥር 1202 በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
  3. 3. ተጫራቾች የጨረታ ማስረከብያብር 100,000.00 (አንድመቶሺህብር) በሲፒኦወይምባንክከጋራንቲ ከጨረታው ፖስታ ጋር ማስገባት አለባቸው፡፡
  4. 4. የጨረታው ተጫራቾች ወይምወኪሎቻቸውበተገኙበትጥቅምት 20/2013 .ከጠዋቱ 430 ሰዓትመቀሌየሚገኘውዋናቢሮይከፈታል፡፡
  5. 5. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡-ከደምበልወደቦሌየሚወስደውመንገድሜጋህንፃአጠገብ፡፡

መቀሌዋናቢሮስልክቁጥር፡- 011-558-43-78

ሱርኮንስትራክሽንኃላ/የተ/የግ/ማህበር