ሴቭ ዘ ቺልድረን

የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላችሉ

የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላችሁ ሁሉ

እ∙ኤ∙ኣ Â ከየካቲት 17/ 2016 - የካቲት 26 2016 ድረሰ ባሉ ቀናት ዉስጥ ሰነዱን ከድርጅቱ በመዉሰድ እንድትወዳደሩ እየጋበዘ ጨረታዉ የካቲት 26 2016 ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ ጨረታዉ በእለቱ በ 8፡ 30 ተጫራቾች ባሉበት ይከፈታል

ድርጀቱ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ