ቁጥር 01/2013
ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 24/11/2012
ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ16ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 3:30 ሰዓት
ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን: በ16ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ይከፈታል በ15ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል
1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣
2. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፣
3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፣
መለያ | የጨረታውአይነት | የጨረታማስከበሪያብር | ማብራሪያ |
ሎት -01 | ሰርገኛ ጤፍ | 150,000.00 | |
ሎት -02 | የአትክልት እና ፍራፍሬ | 50,000.00 | |
ሎት -03 | ያለቀለት የተፈጨ ሽሮ፣ዛላ በርበሬ እና ቅመማ ቅመም | 100,000.00 | |
ሎት -04 | የተለያዩ ሸቀጣሸቀጦች | 50,000.00 | |
ሎት -05 | የሆቴልና መስተንግዶ አገልግሎት | 50,000.00 | |
ሎት -06 | የምግብ መገልገያ እቃዎች | 50,000.00 | |
ሎት -07 | የምግብ ማብሰያ ማሽኖች መለዋወጫ እቃዎች | 50,000.00 | |
ሎት -08 | የኤሌክትሪክ እቃዎች | 50,000.00 | |
ሎት -09 | የፅዳት እቃዎች | 50,000.00 |
በባንክ የተመሰከረለት CPO/ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ: ስም ማስገባት የሚችሉ
4. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስብር 100 አንድመቶብር/ በመክፈል ለዚህ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል፣
5. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፣
6. ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛውቀን 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ::
7. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛውቀንከጠዋቱ 3:30 ሰዓትየጨረታሳጥንተዘግቶበተመሳሳይቀንልክበ4 :00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል፡፡ 16ኛውቀንበዓልከሆነደግሞበሚቀጥለውየሥራቀንበተመሳሳይሰዓትይከፈታል፣
8. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ፡ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም፣
9. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለበለጠማብራሪያ
የግዥናንብረትአስተዳደርዳይሬክቶሬትፅ/ቤትቢሮቁጥር C21-201 /0344 414784/0914727448፣ፖሳቁ. 231ዋናግቢ፣መቐለዩኒቨርሲቲ
መቐለዩኒቨርሲቲ