መቐለ ዩንቨርስቲ

የጨረታቁጥር CHS/ACSH/11/2012    ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 24/11/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን  : በ15ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 3:30 ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን:   በ15ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ይከፈታል በ15ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

1. የዘመኑን የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ

2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት ተመዝጋቢ የሆነ

4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ

5. ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለማህላ ማቅረብ የሚችል

.

የጨረታውዓይነት

ሎት

የጨረታማስከበሪያባንክጋራንትወይምበባንክየተረጋገጠሲፒኦ

1

የህክምና መገልገያ እና መሳሪያ እቃዎች እቃ

ሎት-1

50,000.00 ብር

6. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስብር 100.00/አንድመቶብር/ በመክፈል የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል።

7. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል።

8. ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው ጊዜ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15ኛውቀንከጠዋቱ 330 ሰዓትተዘግቶ 400 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ራሳቸው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል።15ኛውቀንበዓልከሆነደግሞበሚቀጥለውየስራቀንበተመሳሳይሰዓትይከፈታል።

9. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

10. ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል።

መቐለዩኒቨርሲቲጤናሳይንስኮሌጅዓይደርኮምፕሬሄኒሲቭእስፔሻላይዝድሆስፒታል