ሂወት እርሻ መካናይዜሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 29/9/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን:  በ11 ኛዉ የሥራ ቀን ከጥዋቱ 400 ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ11ኛዉ የሥራ ቀን ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት                                               ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የጨረታው ዝርዝር መምርያ የማይመለስብር 200 በመክፈል ይህ ጨረታ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10ኛው የስራ ቀን ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ፊንፊኔ ህንፃ 6ተኛ ፎቅ ከሚገኘው የኩባንያው ግዢና ጉዳይ ፈፃሚ ፅህፈት ቤት ወይም ሁመራ ከተማ ቀበሌ 04 ከሚገኘው የኩባንያችን ዋና ቢሮ ሰነዱን መወሰድ ይችላሉ። ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታተሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 11ኛውየሥራቀንከጥዋቱ 400 ሰዓትጨረታውተዘግቶበዕለቱ 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ድርጅታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠመረጃበስልክቁጥር፡-0911-237245/0935406182 ደውለውይጠይቁ።

ሂወትእርሻማካናይዜሽን/የተ/የግ.ማህበር