መቐለ ዩንቨርስቲ

  1. ጨረታ በኣዲስ ዘመን የወጣበት ቀን: 10/9/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 21ኛዉ ቀን ከጠዋት 3:30 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : 21ኛዉ ቀን ከጠዋት 4:00 ሰዓት
    1. የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ፣
  2. 2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርቲፍኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ፣
  3. 3. የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ተመዝጋቢ የሆነ፣
  4. 4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ፣
  5. 5. ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለመሀላ ማቅረብ የሚችል፣

ተ.ቁ

የጨረታ ዓይነት

ሎት

የጨረታ ማስከበርያ ባንክ ጋራንት ወይም በባንክ የተረጋገጠ ስፒኦ

1

የጀኔረተር መለዋወጫ እቃዎች

ሎት- 1

80,000.00 ብር

6. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስብር 100.00 /አንድመቶብር/ በመክፈልየተዘጋጀየጨረታነድ መውሰድ ይችላል፡፡

7. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል፡፡

8. ጨረታዉ አየር ላይ የሚቆየው ጊዜ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀጀምሮ21ኛዉቀንጠዋት 330 ሰዓትተዘግቶ 400 ሰዓትላይተጫራቾችራሳቸዉወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበግልጽይከፈታል።21ኛዉቀንበዓልከሆነደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

9. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

10. ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል፡፡

መቐለዩኒቨርሲቲጤናሳይንስኮሌጅዓይደር

ኮምፕሬሄንሲቭእስፔሲያሲዝድሆስፒታል