- ጨረታ በኣዲስ ዘመን የወጣበት ቀን: 10/9/2012
ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 21ኛዉ ቀን ከጠዋት 3:30 ሰዓት
ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : 21ኛዉ ቀን ከጠዋት 4:00 ሰዓት
1. የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ፣ - 2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርቲፍኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ፣
- 3. የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ተመዝጋቢ የሆነ፣
- 4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ፣
- 5. ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለመሀላ ማቅረብ የሚችል፣
ተ.ቁ | የጨረታ ዓይነት | ሎት | የጨረታ ማስከበርያ ባንክ ጋራንት ወይም በባንክ የተረጋገጠ ስፒኦ |
1 | የጀኔረተር መለዋወጫ እቃዎች | ሎት- 1 | 80,000.00 ብር |
6. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስብር 100.00 /አንድመቶብር/ በመክፈልየተዘጋጀየጨረታሰነድ መውሰድ ይችላል፡፡
7. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል፡፡
8. ጨረታዉ አየር ላይ የሚቆየው ጊዜ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀንጀምሮበ21ኛዉቀንጠዋት 3፡30 ሰዓትተዘግቶ 4፡00 ሰዓትላይተጫራቾችራሳቸዉወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበግልጽይከፈታል።በ21ኛዉቀንበዓልከሆነደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
9. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
10. ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል፡፡
መቐለዩኒቨርሲቲጤናሳይንስኮሌጅዓይደር
ኮምፕሬሄንሲቭእስፔሲያሲዝድሆስፒታል