መቐለ ዩንቨርስቲ

  1. ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 12/7/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ21 ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ21 ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት
    1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ፣ የቫት ምዝገባ ሰርተፍኬት፣የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ እና የአቅራቢ ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፡፡
  2. 2. ያቀረበው ዝርዝር የቴክኒክ መስፈርት ማሟላት የሚችል፣
  3. 3. ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ የተመሰከረለት CPO/ ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና መቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ስም ማስያዝ የሚችል

ተቁ.

ምድብ

የጨረታው ዓይነት

ሲፒኦ

1

ሎት-1

Cyber security Software

50,000.00

2

ሎት-2

Cyber infrastructure

50,000.00

4 ማንኛውም ተጫራች የማይመለስብር 100/አንድመቶብር /በመክፈልለዚሁ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ መውሰድ ይችላል፡፡

5 ተጫራቶች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛውቀን 330 ሰዓትድረስለዚሁጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ የማወዳደሪያ ሰነዳቸውን ማስገባት ይችላሉ።

6. ጨረታው ከወጣበት 21ኛውቀንጠዋት 330 ሰዓትየጨረታሳጥኑተዘግቶበተመሳሳይቀንልክ400 ሰዓትተጫራቾችወይምሕጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበግልፅይከፈታል።21ኛውቀንበዓልከሆነደግሞበሚቀጥለውየሥራቀንበተመሳሳይ ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡

7. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም፣

8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠማብራሪያበስልክቁጥር፡-03 48 40 99 52 ደውሎማነጋገርይቻላል::

መቐስቴክኖሎጂኢንስቲትዩት