የትግራይ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት

ሎት ቁጥር

የዕቃው ዓይነት

መለኪያ

ብዛት

1

የተለያዩ ዓይነትና መጠን ያለው ሴራሚክ

M 2

1548

2

ኤልሙኒየም የበርና መስኮት

M 2

352.87

3

የውስጥ አርክቴክቸራል የእንጨት ስራ

የተለያዩ ዓይነት መጠን ያለው የውስጥ የእንጨት በሮች

ቁጥር

49

ለእንግዳ መቀበያ የሚውል ሼልፍ ወይም ባንኮኒ (Reception Counter) በዲዛይኑ መሰረት

1

ኪችን (Kitchen) በዲዛይኑ መሰረት

1

የመሰላል መወጣጫ (ዘand Rail) በዲዛይኑ መሰረት

1

በዚህ ጨረታ ሳይ ስመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች

  1. 1. የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚገልጽ ማስረጃ የሚያቀርሱና በመስኩ ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑና ፣ በገንዘብ ሚኒስቴር የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆን አለባቸው ፣
  2. 2. የጨረታ ሠነዱን ከየካቲት 2 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በትግራይ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት መ/ቤት 3ኛ ፎቅ ድረስ በመቅረብ የማይመለስብር 400.00 (አራትመቶብር/ በመከፈልመግዛትይችላሉ፡፡
  3. 3. ተጫራቾች ለጨረታው ማስከበሪያብር 10,000.00 (አስርብር) በባንክበተረጋገጠሲፒኦ (CPO ማስያዝ አለባቸው።
  4. 4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በታሸገ ኢንቨሎፕ ኮፒና ኦርጅናል በማለት እስከ ተጠቀሰው መዝጊያ ቀንና ሰዓት ድረስ በትግራይ ከልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጽ/ቤት ጎዳና ሰማእታት ፕላኔት ሆቴል ወረድ ብሎ በሚገኘው የዛምራ ኮንስትራክሽን ህንፃ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁ. 01 ድረስ በመቅረብ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው::
  5. 5. ጨረታው የካቲት 16 ቀን 2012 . 830 ሰዓትተዘግቶበዚሁቀን 900 ሰዓትላይይከፈታል፡፡
  6. 6. ሪጅኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ፣ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  7. 7. ተጫራቾች መረጃ ከፈለጉ በስልክቁጥር፡-03-42-40-67-12 መጠየቅይችላሉ፡፡

የትግራይክልልኤሌክትሪክአገልግሎት