ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን: 30/50/2012
ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን :በ16ኛዉ ቀን ጠዋት 3:30
ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን: በ16ኛዉ ቀን ጠዋት 4:00 ሰዓት
1. በዘርፉ ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣
2. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሠረት ማቅረብ የሚችል፣
3. የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፣
መለያ | የጨረታው ዓይነት | የጨረታ ማስከበሪያ ብር | ደረጃ |
Lot 1 | የእህል፣ዛላ በርበሬና ቅመማቅመም የወፍጮ አገልግሎት ሥራ | 50,000.00 | |
Lot 2 | የህትመት ውጤቶች እና የህትመት አገልግሎት | 70,000.00 | |
Lot 3 | የጥበቃ አገልግሎት ሥራ | 100,000.00 | |
Lot 4 | የላብራቶሪ ዕቃዎች | 70,000.00 | |
Lot 5 | የኢነርጂ ምርምር አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎች | 50,000.00 | |
Lot 6 | Type-land Type-2 Access Switch | 50,000.00 | |
Lot 7 | Electronics and Network Maintenance Tool and Devices | 50,000.00 | |
Lot 8 | የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች | 50,000.00 |
4. ተጫራቾች በባንክ የተመሰከረለት CPO ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማሰያዝ የሚችል፡፡
5. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስብር 100 (አንድመቶብር) በመከፈልለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳ/ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፡፡
6.ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛውቀን 3፡30 ሰዓትድረስለዚሁጨረታተብሎበተዘጋጀውየጨረታሳጥንየመወዳደሪያሰነዳቸውውስጥማስገባትይችላሉ፡፡
2. ጨረታው ከወጣበት በ16ኛውቀንጠዋት 3:30 ሰዓትየጨረታሳጥንተዘግቶበተመሳሳይቀንልክበ4፡00 ሰዓትተጫራቾችወይምሕጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበግልፅይከፈታል:: 16ኛውቀንበዓልከሆነደግሞበሚቀጥለውየሥራቀንበተመሳሳይሰዓትይከፈታል፡፡
8. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ (CPO) ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና አይመለስለትም፣
8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለበለጠማብራሪያ፡የግዥናንብረትአስተዳደርዳይሬክቶሬትጽ/ቤትቢሮቁጥር C21-201
ስልክቁጥር፡- 0344 414784/0914727448
ፖሳቁ 21
ዋናግቢ፣መቐለዩኒቨርሲቲ
መቐለዩኒቨርሲቲ