⚡ ፈጣን የአይአይ ማጠቃለያ
* **የጨረታ መዝጊያ እና መክፈቻ ቀን፡** ነሐሴ 25 ቀን 2018 ዓ.ም (Aug 31, 2026) - የጨረታ ማስገቢያ እስከ 10:00 AM እና መክፈቻ በ10:30 AM።
* **ብቁነት እና ህጋዊ ሰነዶች፡** የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የታክስ ክሊራንስ፣ የVAT ምዝገባ ሰርተፊኬት እና በኢፌዴሪ የኤሌክትሮኒክስ መንግስት ግዥ (e-GP) ሲስተም የተመዘገቡ መሆን አለባቸው።
* **የጨረታ ማስከበሪያ እና ቴክኒክ፡** ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ CPO ወይም ከሁኔታዎች ነፃ የሆነ የባንክ ዋስትና ማቅረብ እንዲሁም ከጨረታው መክፈቻ በፊት Private Key በሲስተሙ ማያያዝ አለባቸው።
* **የአቅርቦት ቦታ፡** አሸናፊው ድርጅት እቃዎቹን በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ፣ ዓድዋ፣ ሽረ እና ሪፈራል ካምፓሶች ድረስ ማቅረብ ይኖርበታል።
Package Information
| Invitation Date | Aug 19, 2026, 12:00:00 AM | ||||||||||
| Procurement Reference No | AKU-NCB-G-0013-2019-BID-Open | ||||||||||
| Procurement Category | Goods | ||||||||||
| Market Type | National | ||||||||||
| Procurement Method | Open | ||||||||||
| Procurement Classification |
| ||||||||||
| Procuring Entity | Aksum University | ||||||||||
| Address | Country:Ethiopia Town:Aksum Street:ksum Room Number:002 Telephone:>+251924780108 Email:kelewerkbelay@gmail.com Po Box:1010 Fax:0347753344 |
Lot Information
| Object of Procurement | Procurement of Food and Beverages |
| Description | Lot-07- ለተማሪዎች ለምግብ ግብአት የሚውሉ የአትክልትና ፍራፍሬ ግዥ |
| Lot Number | 1 |
| Clarification Request Deadline | Aug 24, 2026, 5:00:00 PM |
| Pre-Bid Conference Schedule | Not Applicable |
| Site Visit Schedule | Not Applicable |
| Bid Submission Deadline | Aug 31, 2026, 10:00:00 AM |
| Bid Opening Schedule | Aug 31, 2026, 10:30:00 AM |
Source of Fund
| Funding Source | Source Of FundsTreasury |
| Governing Laws | The Federal Republic of Ethiopia |
Eligibility Requirements
| Participation Fee | |||||||||||||||||||||||||||||
| Eligibility Documents | Legal Qualification
| ||||||||||||||||||||||||||||
| Bid Security Amount | 200,000 ETB | ||||||||||||||||||||||||||||
| Bid Security Form For SME | Letter from Small and Micro Enterprise, Bank_Guarantee, CPO, | ||||||||||||||||||||||||||||
| Bid Security Form For Local Bidders | Bank_Guarantee, CPO, | ||||||||||||||||||||||||||||
| Bid Security Form For Foreign Bidders |
Notice
| Terms and Conditions | ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ብር 400,000.00 በCPO or UN Conditional Bank Guarantee ጨረታው ከመክፈቻ ቀን በፊት በአካል በእክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ማቅረብ አለባቸው ። በጥቃቅንና አንስተኛ የተደራጁ ማህበራት የሚያቀርቡት የድጋፍ ደብዳቤ የጨረታው ዓይነትና /ሎት/ የጨረታ ማስከበርያ መጠን መገለፅ አለበት፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ከመከፈቱ በፊት Private key በሲስትሙ መላክ /ማያያዝ/ አለበት። ካላያያዘ ከውድድሩ ውጭ ይደረጋል፡፡ መያያዝ ያለባቸው ዶኩሜንቶች ግልፅና የሚነበቡ መሆን አለባቸው፣ እንዲሁም በሚመለካታቸው ቦታ ካልተያያዙ እና ካልቀረቡ ከጨረታው ውድቅ ይደረጋሉ። ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፈል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈው እቃ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ፣ዓድዋ፣ሽረ እና ሪፈራል ካምፓሶች ቀርቦ ጥራቱ ከተረጋገጠ በኋላ ክፍያው ይፈፀማል፡፡ አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈው እቃ ሙሉ በሙሉ በገባው ውል መሰረት ያላቀረበ እንደሆነ ልውል ማስከበርያ ያስያዘው ገንዝብ ወደ መንግስት ካዝና ገቢ ተደርጎ ወደ መንግስት ግዥ ኤጀንሲ የጥፋት ቅጣት እቤቱታ የምናቀርብ መሆናችን ሊታወቅ ይገባል ፡፡ |
Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website