ዳሎል ትራንሰፖርትና ንግድ ኣኣክስዮን ማህበር

የኦዲት ስራ ማስታወቂያ (Audit Work Bid Invitation Notice)

ዳሉል ትራንስፖርትና ንግድ አክሲዮን ማህበር የ2018 በጀት ዓመት የፋይናንስ መግለጫዎችን (Financial Statements) በውጭ ኦዲተር ለማስመርመር ይፈልጋል።

በዚህ መሰረት በዘርፉ የተሰማሩ እና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያ ድርጅቶች/ባለሙያዎች በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡-

1. ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች፡-

° በAABE የተሰጠ የታደሰ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ያላቸው እና ሰርቲፋ (Certified) ወይም ቻርተርድ (Chartered) የኦዲት ድርጅት የሆኑ።

° የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ፣ የTIN፣ የVAI የግብር ክሊራንስ(Tax Clearance) ማቅረብ የሚችሉ።

2. የጨረታ አቀራረብ ሁኔታ፡-

° ተጫራቾች የቴክኒክ (Technical) እና የፋይናንስ (Financial) ሰነዶቻቸውን በተለያዩ ኤንቨሎፕ ታሽገዉ መቅረብ ይኖርባቸዋል።

ልዩ ማሳሰቢያ ለፋይናንስ አቀራረብ፦ ተጫራቾች የሚያቀርቡት የኦዲት አገልግሎት ዋጋ የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ያካተተ (Inclusive of VAT) መሆን አለመሆኑን በግልጽ ለይተው ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል።

° ስራው ውል ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ በ1(አንድ) ወር ጊዜ ውስጥ መጠናቀቅ ይኖርበታል።

3. የጨረታው ማጠቃለያ ቀናት

° ማስታወቂያው የወጣበት ቀን፦ 17/11/2018 ዓ.ም

° ጨረታው የሚዘጋበት ቀን፦ ማስታወቂያው በይፋ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 10 ኛው ቀን ከቀኑ 4፡00 ሰዓት ላይ ይዘጋል።

° ጨረታው የሚከፈትበት ቀን፦ ጨረታው በተዘጋበት ዕለት በ10ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በማህበሩ ዋና ቢሮ ከቀኑ 4፡15 ሰዓት ላይ ይከፈታል። ጨረታው የሚዘጋበት ቀን ከስራ ሰዓት ዉጪ ከሆነ በተመሳሳይ ሰዓት በሚቀጥለዉ ቀን ይከፈታል።

4. አድራሻ እና ማሳሰቢያ፦

O ማህበሩ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ፦ [መቐለ/17 ቀበሌ]፣ ባሎኒ ሆቴል ፊት ለፊት፣ የቢሮ ቁጥር 6 ስልክ ቁጥር፦ ስልክ ቁጥር 0914727850