የኦዲት ስራ ጨረታ ማስታወቂያ
ድርጅታችን ኤድና ፋውንዴሽን ከታህሳስ 30/2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ፕሮጀክት እና የዋናው ቢሮ ሃሳብ እና ተያያዥ አፈፃፀሞች ማስመርመር ይፈልጋል።
በመሆንም የሚከተሉትን የሚያማሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።
- በፊዴራል ደረጃ የተመዘገበ በሙያው ሂሳብ በመርመር ልምድ ያለው የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት ቫት ተመዝጋቢ ለዘመኑ የታደሰ ፍቃድ ያለው።
- የሚሰራበትን ዋጋና የሚያጠናቅቅበትን ጊዜ በመግለፅ በመቀሌ ሓድነት ክፍለ ከተማ ቀበሌ 18 ማምስ ፎር ማምስ አጠገብ በሚገኝ ጽ/ቤታችን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ቀናቶች ውስጥ ሰነዶችን ማቅረብ ይቻላል።
ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው።
ተጨማሪ ማብራርያውን ጽ/ቤታችን ደረስ በመምጣት መውሰድ ይቻላል።
ለበለጠ መረጃ፥ ስልክ ቁጥር 09 14 74 10 06/ 09 11 67 08 38
ኤድና ፋውንደሽን የዘለቄታ በጎ አድራጎት ድርጅት