የህዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም

ግልፅ የጨረታ ማስታወቅያ

ለኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም መቐለ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሚያገለግል ህንፃ ኣወዳድሮ ለመከራየት ስለሚፈልግ የአገልግሎት/ግዥዉ ዝርዝር ከጨረታ ሰነድ ተያይዞ ስለሚገኝ አገልግሎቶቹ ሟሟላት የሚችሉ ተወዳዳሪዎች ሰነዱን እንዲገዙ እየገለፅን ከቀን 25/09/2018 እስከ 04/10/2018 ዓ/ም ተሞልቶ ከጥዋቱ 3፡00 ሰዓት መቅረብ ኣለበት።

ማሳሰቢያ

ተጫራቶች ሟማላት የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎች፡-

• የ2018 ዓ/ም የታደሰ የንግድ ፍቃድ ከነ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችል፣

• የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIn Number) ከነ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችል፣

• ቫት ተመዝጋቢ መሆኑን ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፣

• 2018 ዓ/ም የታደሰ የአቅራቢነት ሰርቲፍኬት ማቅረብ የሚችል፣ (የአራዳ ሓራ)

• የጨረታ ሰነድ መሸጫ ግዜ ከ25/09/2018 ዓ.ም እስከ 04/10/2018 ዓ.ም 3:00፣ ጨረታ የሚከፈትበት ቀንና ስዓት 04/10/2018 ከጥዋቱ 3:30 ጀምሮ፣

• የጨረታ ሰነድ መሸጫ የማይመለስ 200.00 ብር በ1000012247595 ገቢ በማድረግ ደረሰኝ ይዞ መምጣት የሚችል፣

• ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በጨረታው አከፋፈት ስርዓት መገኘት የሚችሉ መሆናቸው፣

• ፅ/ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል ጨረታው የመሰረዝ መብት አለው፣

ኣድራሻችን፦ ተሓገዝ ህንፃ

ፊት ለፊት/ቪሻ ሆቴል ኣጠገብ፡፡

ስልክ ቁጥር - 0931940044/0934826026