ግልፅ የጨረታ ማስታወቅያ
ለኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም መቐለ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሚያገለግል ህንፃ ኣወዳድሮ ለመከራየት ስለሚፈልግ የአገልግሎት/ግዥዉ ዝርዝር ከጨረታ ሰነድ ተያይዞ ስለሚገኝ አገልግሎቶቹ ሟሟላት የሚችሉ ተወዳዳሪዎች ሰነዱን እንዲገዙ እየገለፅን ከቀን 25/09/2018 እስከ 04/10/2018 ዓ/ም ተሞልቶ ከጥዋቱ 3፡00 ሰዓት መቅረብ ኣለበት።
ማሳሰቢያ
ተጫራቶች ሟማላት የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎች፡-
• የ2018 ዓ/ም የታደሰ የንግድ ፍቃድ ከነ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችል፣
• የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIn Number) ከነ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችል፣
• ቫት ተመዝጋቢ መሆኑን ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፣
• 2018 ዓ/ም የታደሰ የአቅራቢነት ሰርቲፍኬት ማቅረብ የሚችል፣ (የአራዳ ሓራ)
• የጨረታ ሰነድ መሸጫ ግዜ ከ25/09/2018 ዓ.ም እስከ 04/10/2018 ዓ.ም 3:00፣ ጨረታ የሚከፈትበት ቀንና ስዓት 04/10/2018 ከጥዋቱ 3:30 ጀምሮ፣
• የጨረታ ሰነድ መሸጫ የማይመለስ 200.00 ብር በ1000012247595 ገቢ በማድረግ ደረሰኝ ይዞ መምጣት የሚችል፣
• ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በጨረታው አከፋፈት ስርዓት መገኘት የሚችሉ መሆናቸው፣
• ፅ/ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይም በከፊል ጨረታው የመሰረዝ መብት አለው፣
ኣድራሻችን፦ ተሓገዝ ህንፃ
ፊት ለፊት/ቪሻ ሆቴል ኣጠገብ፡፡
ስልክ ቁጥር - 0931940044/0934826026