የኢትዩጰያ ልማት ባንክ መቐለ ዲስትሪክት የተለያዩ የጥገና ሥራዎች አወዳድሮ ለማስራት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሮብ ታኅሣሥ 3, 2011 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሮብ ታኅሣሥ 10, 2011 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:35000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሮብ ታኅሣሥ 10, 2011 04:05 ቅደሚ ሰዓት
  • ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ እና የዘመኑ ግብር የከፈሉ

2 በሚመለከተዉ የመግስት ኣካል ደረጃ 6 እና ከዛ በላይ የተመዘገቡ የኮንትራክተር ፈቃድ ያላቸዉ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ የተርንአቨር ታክስ ተመዝጋቢ መሆን ይኖርባቸዋል

3 የስራዎችን ዝርዝር ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት የሥራ ከኢትዩጰያ ልማት ባንክ መቐለ ቅርንጫፍ ሒሳብ ክፍል የማይመለስ 100 ብር በመክፈል ከዲስትሪክት ፅቤት መዉሰድ ይችላሉ

4 ተጫራቾች የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነድ በፖስታ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ከህዳር 30 ቀን 2011 ዓም ጀምሮ እስከ 10 ታሕሳስ 2011 ዓም ከቀኑ 4:00 ሰዓት ድረስ ቢኢትዩጰያ ልማት ባንክ መቐለ ቅርንጫፍ ዲስትሪክት ፅህፈት ቤት በሚገኘዉን ጨረታ ሳጥን ዉስጥ ማስጋገባት

5 ጨረታዉ ታህሳስ 10 ቀን 2011 ዓም በተገኙበት ከረፋዱ 4:05 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

6 የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 35000 በስፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል

7 ባንኩ የተሸላ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

8 ዝርዝር መረጃ የምትፈልጉ ተጫራቾች ኢትዩጰያ ልማት ባንክ መቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት በግንባር በመቅረብ መጠየቅ ይቻላል

ስልክ ቁጥር 0344410233 ፓሳቁ 474

ድሕሪት
ጨረታ መደብ